በበሪሁን ተሻለ
ሰኔ የአገራችን የበጀት ካሌንደር የመጨረሻ ወር ነው፡፡ እንዲህ ያለ ልዩ ልዩ ዓይነት ድግስ የሚታይበት ወር ግን ገና በርበሬ መቀንጠስ የሚጀመርበት፣ በርበሬ ቀንጥሱ የሚባልበት ጊዜ አይደለም፡፡
በበሪሁን ተሻለ
ሰኔ የአገራችን የበጀት ካሌንደር የመጨረሻ ወር ነው፡፡ እንዲህ ያለ ልዩ ልዩ ዓይነት ድግስ የሚታይበት ወር ግን ገና በርበሬ መቀንጠስ የሚጀመርበት፣ በርበሬ ቀንጥሱ የሚባልበት ጊዜ አይደለም፡፡
በበሪሁን ተሻለ
ቤተሰብ ከፍተኛ ሕገ መንግሥታዊ ጥበቃ የተሰጠው ተቋም ነው፡፡ ሥራ ላይ ያለው የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥትም በአንቀጽ 34(3) በአማርኛ፣
በበሪሁን ተሻለ
ግንቦት 20 ፍዳ ያስቆጠረው ወታደራዊ አገዛዝ ያከተመበት ታላቅ ዕለት ነው፡፡ ወታደራዊ አምባገነንነት እንዳይሆን የፈረሰበትና ፈላጭ ቆራጮች እምቧጮ የሆኑበት ቀን ነው፡፡
በበሪሁን ተሻለ
ከሚዲያ አገልግሎቶች አንዱና ይበልጥ ዋነኛው ዜናና ኢንፎርሜሽን ለኅብረተሰቡ ማቅረብ ነው፡፡ የኢንፎርሜሽን ጥያቆት ወይም ፍላጎት ደግሞ በየትኛውም መልክ ለተቧደነው ለሰው ልጅ ሁሉ ሲበዛ መሠረታዊ ነው፡፡
ዕውን አሁን ይኼ እውነት ነው?!
በበሪሁን ተሻለ
የዘንድሮው የዓለም የፕሬስ ቀን የኢትዮጵያ አከባበር የጥንት የጠዋቱንና የተለመደውን የአንደበት ወግ እንኳን ያላሟላ ከክብረ በዓላዊና ከሥነ ሥርዓታዊ ግርግሩ እንኳን የጎደለው፣ ፋሲካ (ትንሳዔ) በታላቅ ኃይሉ ጎድን ብሎ
በአብዱ አሊ ሒጅራ
ሐሳብን የመግለጽ ነፃነት የመንግሥታቱ ድርጅት ዋና ባለአደራና ተጠሪ ዩኔስኮ ነው፡፡ ዩኔስኮ ማለት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የትምህርት፣
በበሪሁን ተሻለ
‹‹ከሁለት ዓመት በላይ የወሰደና በርካታ ሒደቶችም ያለፈ …›› ተብሎ መግለጫ የቀረበለት አዲስ የኮምፒዩተር ወንጀል አዋጅ ረቂቅ ሕግ
በበሪሁን ተሻለ
የዓለም አቀፍ የምርመራ ጋዜጠኞች ጥምረት የሚባል አንድ ማኅበር ‹‹የፓናማ ሰነዶች›› ብሎ የሰየመውን ሚስጥርና ጉድ እንደ አዋጅ ቅዳጅ ዘክዝኮና ዘርግፎ ካጋለጠ በኋላ፣
በጌታቸው አስፋው
የዕቅድ ሰዎች እንደ ቀልድ አድርገው አዘውትረው የሚናገሩት ቁምነገር አለ፡፡ ይህም ያቀዱም ያላቀዱም አቅደዋል ነው፡፡
በአብዱ ዓሊ ሒጂራ
ፍትሕ ሚኒስቴርን የሚያፈርስ በምትኩ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ተብሎ የሚጠራ መሥሪያ ቤት የሚያቋቁም የሕግ ሐሳብ መጋቢት 13 ቀን 2003 ዓ.ም.